በደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች በተመሳሳይ በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ግድያ የሚያወግዙ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሂደዋል፡፡

556
በደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች በተመሳሳይ በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ግድያ የሚያወግዙ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሂደዋል፡፡
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 12/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በከተሞቹ በተካሄዱ ሰላማዊ ሰልፎች በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ግድያና መፈናቀል በመቃዎም አውግዘዋል፡፡
ዘጋቢዎቻችን ከድር አሊና ሀበሻ አንለይ ባደረሱን መረጃ ስለሚሞተው አማራ ድምፄን አሰማለሁ፣ የአማራ ሞት ይብቃ፣ ለአማራ ሕዝብ እንታገላለን፤ እንሞታለን የሚሉና ሌሎች መልዕክቶችም በሰላማዊ ሰልፎቹ ተላልፈዋል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleበባሕር ዳር፣ በደብረ ማርቆስ እና ወልደያ ከተሞች በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ማንነትን መሰረት ያደረገ ግድያ የሚያወግዙ ሰላማዊ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው፡፡
Next articleወጣቶች በመደማመጥ የክልሉን ሰላም የመጠበቅ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ጠየቀ።