በባሕር ዳር፣ በደብረ ማርቆስ እና ወልደያ ከተሞች በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ማንነትን መሰረት ያደረገ ግድያ የሚያወግዙ ሰላማዊ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው፡፡

1037
በባሕር ዳር፣ በደብረ ማርቆስ እና ወልደያ ከተሞች በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ማንነትን መሰረት ያደረገ ግድያ የሚያወግዙ ሰላማዊ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 12/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በከተሞቹ እየተካሄዱ በሚገኙ ሰላማዊ ሰልፎች በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ማንነትን መሰረት ያደረጉ ግድያዎችንና መፈናቀሎችን በመቃወም፣ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቱን አውግዘዋል፡፡
በየከተሞቹ የሚገኙ ዘጋቢዎቻችን እንዳደረሱን በሰላማዊ ሰልፎቹ በተለያዩ አካባቢዎች በአማራዎች ላይ የሚፈጸም ግድያ ይቁም፣ አማራን ማሳደድ ይቁም፣ በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግድያና መፈናቀል መንግሥትን ሊያሳስበው ይገባል፣ህጻናትን መግደልና ከተማ ማፍረስ ጀግንነት አይደለም የሚሉና ሌሎች መልዕክቶችም ተላልፈዋል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleከሰርጎ ገቦች ጥቃት አካባቢያቸውን እየጠበቁ መሆኑን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
Next articleበደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች በተመሳሳይ በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ግድያ የሚያወግዙ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሂደዋል፡፡