ኢትዮጵያና ሩስያ በሰላማዊ የኑክሌር ኃይል አጠቃቀም ያላቸው ትብብር እንደሚቀጥል ተገለጸ፡፡

339
ኢትዮጵያና ሩስያ በሰላማዊ የኑክሌር ኃይል አጠቃቀም ያላቸው ትብብር እንደሚቀጥል ተገለጸ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 07/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያና ሩስያ በሰላማዊ የኑክሌር ኃይል አጠቃቀም ዙሪያ የጋራ መግባቢያ ስምምነቶችን በሞስኮ ተፈራርመዋል፡፡
የኑክሌር ኃይል በተመለከተ አዎንታዊ የሕዝብ አስተያየትን ለማስያዝ እና በኢትዮጵያ የኑክሌር ኃይል መስክ በትምህርት እና በስልጠና ትብብር መሥራት ላይ ያተኮረ የመግባቢያ ስምምነቶች ተፈርመዋል፡፡
ስምምነቱን የፈረሙት በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ እና የሩስያ የኑክሌር ኃይል ትብብር ኮርፖሬሽን ምክትል ዳይሬክተር ኒኮላይ ስፓስኪ ናቸው፡፡
ምንጭ፡- በሩስያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleትናንት ምሽት በአጣዬ ከተማ የተፈጠረው የጸጥታ ችግር እየተረጋጋ ነው፡፡ ካራቆሬን ለማረጋጋት የፌዴራል ፖሊስና መከላከያ ሠራዊት እየሠሩ መሆኑንም አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡
Next articleʺማንነትን ዳቦ ያደረገ የፖለቲካ ስርዓት ከቀጠለ ኢትዮጵያ ወደ መበታተን እየቀረበች ትሄዳለች” የታሪክ ምሁሩ አውግቸው አማረ