338 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

209

338 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 10/2013 ዓ.ም (አብመድ) 338 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ ወደ ሀገራቸው ዛሬ
ተመልሰዋል።
በተለያዩ ሀገራት በችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡
ለተመላሾቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው
አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ዐቀባይ ጽሕፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2HYJBLZ
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleየፖለቲካ ፓርቲዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ ሲያካሂዱ ከጥላቻ ንግግር በጸዳ መልኩ መሆን እንዳለበት የሕግ ምሁር ገለጹ፡፡
Next articleስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊ እና ፍትሐዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ እንደሚሠሩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አባላት ተናገሩ፡፡