ክፍት የስራ ቦታ የዜና ወኪል ቅጥር ማስታወቂያ March 15, 2021 4871 የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በተለያዩ የሀገረቱ ክልሎች ስማቸው ከታች በሰንጠረዡ በተዘረዘሩት ከተሞች የዜና ወኪል ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን/መስፈርቱን/ ከሚያሟሉት ውስጥ በፍሊራንስ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ተዛማች ዜናዎች:በምዕራብ ጎንደር ያለው ሃብት ከሀገር አልፎ አህጉርን መመገብ የሚያስችል ነው።