በላልይበላ ሀገርአቀፍ የአፈጉባዔዎች የጋራ መድረክ ተጀመረ፡፡

168

በላልይበላ ሀገርአቀፍ የአፈጉባዔዎች የጋራ መድረክ ተጀመረ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥር 17/2013 ዓ.ም (አብመድ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ የተከበሩ ታገሠ ጫፎ እና በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ የተከበሩ አደም ፋራህ መሪነት ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚካሄደው የላልይበላው ሀገርአቀፍ የአፈ-ጉባዔዎች የጋራ የውይይት መድረክ በላልይበላ ማር ሙዚዬም አዳራሽ ተጀመሯል፡፡
በውይይቱ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ምክትል ዋና ፀሐፊ ዶክተር ሄኖክ ስዩም በሚቀርበው የምክር ቤቱ የ5 ዓመታት ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ላይ እንደሚወያይ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማኅበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘ መረጃ ያመላክታል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2HYJBLZ
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleኢትዮጵያዊያን ቀደምት የስልጣኔ አሻራዎችን ለአንድነትና ለሀገራዊ ብልፅግና ሊጠቀሙባቸው እንደሚገባ የሕዝብና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔዎች ተናገሩ።
Next articleዩኒቨርሲቲው ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የምግብና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡