ጋዜጠኛ ፍስሃ ተገኝ በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ያሰባሰበውን የ450 ሽህ ብር ድጋፍ ገቢ አደረገ፡፡

554

ጋዜጠኛ ፍስሃ ተገኝ በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ያሰባሰበውን የ450 ሽህ ብር ድጋፍ ገቢ አደረገ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥር 15/2013 ዓ.ም (አብመድ) የስፖርት ጋዜጠኛ ፍስሃ ተገኝ በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ በተለያዩ ምክንያቶች ሰብል ለወደመባቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ያሰባሰበውን ገንዘብ አስረክቧል፡፡
ጋዜጠኛ ፍስሃ ለድጋፉ የተባበሩትንም አመስግኗል፡፡
የስፖርት ጋዜጠኛ ፍስሃ ተገኝ ካሁን ቀደም በትውልድ ቀዬው በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ ትምህርት ቤት ማስገንባቱ ይታወሳል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2HYJBLZ
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous article“የራሴ ጥረት፣ የመምህራንና የወላጆቸ ድጋፍ ውጤታማ አድርጎኛል” በእንጅባራ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ማዕረግ ተመራቂ
Next articleየደቡብ ዕዝ ለወልድያ ከተማ ነዋሪዎች እውቅና ሰጠ።