ትራምፕ ነጩን ቤተ መንግስት ለቀው ወጡ።

227
ትራምፕ ነጩን ቤተ መንግስት ለቀው ወጡ።
ባሕር ዳር ፡ ጥር 12/2013 ዓ.ም (አብመድ) አሜሪካንን ላለፉት አራት ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ሲመሩ የነበሩት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ነጩን ቤተ-መንግስት ለቀው በወታደራዊ ሄሊኮፕተር ወደ ፍሎሪዳ አቅንተዋል፡፡
አሜሪካንን ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ለመምራት የተመረጡት ጆ ባይደንና ምክትላቸው ካማላ ሃሪስ በዛሬው እለት በይፋ ቃለ መሃል እንደሚፈፅሙ ይጠበቃል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“ከሱዳን ጋር ግጭት እንዲኖረን አድርገው የራሳቸውን ዓላማ ለማሳካት የሚፈልጉ ኀይሎች ገብተዋል” የኢፌዴሪ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ዐቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
Next article“የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ከሀገር ውስጥ ጎብኝዎች ከፍተኛ ገቢ ማግኘት እንደሚቻል ትምህርት የተወሰደበት ነው” የጎንደር ከተማ አስተዳደር