ጥምቀት በፍኖተ ሠላም ከተማ

259
ጥምቀት በፍኖተ ሠላም ከተማ
ባሕር ዳር፡ ጥር 11/2013 ዓ.ም (አብመድ) በፍኖተ ሠላም ሥርዓተ ጥምቀቱ ተከናውኖ አሁን ታቦታት በየ መንበራቸው ገብተዋል። ታቦታቱ በቅዳሴ፣ በውዳሴ፣ በዝማሬ፣ በሽብሸባ፣ በእልልታ እና በሆታ ታጅበው ወደ አብያተክርስቲያናቱ ተመልሰዋል፡፡
የፍኖተ ሠላም ከተማ ወጣቶችም ታቦታት የሚጓዙበትን መንገድ ከማፅዳት ጀምሮ በዓሉ በሠላም እንዲከበር ከፀጥታ ኀይሉ ጋር በመተባበር ከፍተኛውን ድርሻ ተወጥተዋል።
ዘጋቢ፡- አማረ ሊቁ- ከፍኖተ ሠላም
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በፌስቡክ https://bit.ly/2UwIpCw
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በዓል በአለም ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው” ዶክተር ሂሩት ካሳው
Next articleመኅበረ ግሸን ለ12 ዓመታት የበጎ ፈቃደኝነት ተግባራትን አከናውነዋል፡፡