የጥምቀት በዓል በጠለምት ጥቁር ውሃ ከተማ በሰላም ተጠናቅቋል።

152
የጥምቀት በዓል በጠለምት ጥቁር ውሃ ከተማ በሰላም ተጠናቅቋል።
ታቦታቱ ከጥዋቱ 3፡00 ጀምሮ ከባህረ ጥምቀቱ ወደ መንበራቸው ተመልሰዋል፤ በሰላም ወደ መንበራቸውም ገብተዋል።
ነበዓሉ በወረብ እና በሽብሸባ እንዲሁም በወጣቶች በባህላዊ ጭፈራ በድምቀት ተከብሯል። በዓሉ ከባለፉት ዓመታት በድምቀት መከበሩን ዘጋቢያችን ዳግማዊ ተሠራ
ከስፍራው መረጃውን አድርሶናል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በፌስቡክ https://bit.ly/2UwIpCw
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleበኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በዓሉን በዮርዳኖስ ወንዝ በድምቀት አክብራለች።
Next article“ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በዓል በአለም ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው” ዶክተር ሂሩት ካሳው