ጥምቀት በደባርቅ ከተማ

285
ጥምቀት በደባርቅ ከተማ
በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ የጥምቀት በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው። የጥምቀት ሥነ ሥርዓቱ እንደተጠናቀቀ ታቦታት ከማደሪያቸው በመነኮሳት፣ በካህናት ቅዳሴ፣ በሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች ዝማሬ፣ በምዕመናን እልልታ ታጅበው ወደ መንበራቸው እየተመላሱ ነው።
ደስታ ካሳ – ከደባርቅ
https://www.facebook.com/AmharaMassMediaAgencyAMMA/photos/pcb.1461356850705971/1461356477372675/
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በፌስቡክ https://bit.ly/2UwIpCw
ዩቱዩብ https://bit.ly/2HYJBLZ
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m
Previous articleጥምቀት በወልድያ
Next articleበኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በዓሉን በዮርዳኖስ ወንዝ በድምቀት አክብራለች።