የመቅደላ ዓምባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ እያስመረቀ ነው፡፡

128
የመቅደላ ዓምባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ እያስመረቀ ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥር 08/2013 ዓ.ም (አብመድ) የመቅደላ ዓምባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች ዛሬ ለመጀመሪያ እያስመረቀ ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው ለመጀመሪ ጊዜ 8 መቶ 24 ተማሪዎችን ነው ለምረቃ ብቁ ያደረገው፡፡
በዚህም በዛሬው ዕለት በዋናዉ ግቢ በተፈጥሮ ሳይንስ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 4 መቶ 80 ተማሪዎችን ነው እያስመረቀ የሚገኘው፡፡
በነገው የምረቃ መርሀ ግብር ደግሞ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ግቢው 3 መቶ 44 ተማሪዎች እደሚመረቁ ከዩኒቨርሲቲው የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
በምረቃ መርሀ ግብሩም የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገርና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኀንነት አማካሪ ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኘተዋል፡፡
ዘጋቢ፡- ሐረገወይን ወንዱ – ከጊንባ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በፌስቡክ https://bit.ly/2UwIpCw
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleበሰሜን ሸዋ ዞን የደብረ ሲና ቆሎ ብራንድ (ልዩ መታወቂያ) ተሰጥቶት አውሮፓ ገበያ ደርሷል፡፡
Next articleየጥምቀት በዓል በጎንደር ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡