በአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር የሚመራ የከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በደቡብ ወሎ ዞን የተከናወኑ የልማት ተግባራትን እየተመለከቱ ነው።

215
በአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር የሚመራ የከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በደቡብ ወሎ ዞን የተከናወኑ የልማት ተግባራትን እየተመለከቱ ነው።
ባሕር ዳር፡ ጥር 07/2013 ዓ.ም (አብመድ) በቃሉ ወረዳ ገርባ ከተማ የተገነባው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል።
ትምህርት ቤቱ 15 መማሪያ ክፍሎች ያሉትና ባለ 2 ወለል ህንጻ ነው። ቤተ ሙከራና ቤተ መጽሐፍትም አሉት፡፡
ትምህርት ቤቱ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት ሲሆን ከ7ሚሊዮን ብር በላይ የሸፈነው የአካባቢው ኅብረተሰብ ነው።
ዘጋቢ፡- ስማቸው እሸቴ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articlePreparation underway to welcome guests for epiphany: Gondar City Administration.
Next articleየእገታ ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡