የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት ለልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡

374

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 28/2013 ዓ.ም (አብመድ) ሊቀመንበሩ በትዊተር ገጻቸው ነው የመልካም ምኞት መልእክት ያስተላለፉት፡፡

በዓሉ የሠላም፣ የጤና እና የመተሳሰብ እንዲሆን ምኞታቸውንም ገልጸዋል፡፡

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2HYJBLZ
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleየብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ተመሥገን ጥሩነህ የልደት በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡
Next articleበበዓል ገበያ ከምግብ ዘይት በስተቀር የጎላ የዋጋ ጭምሪ እንደሌለ ሸማቾች ተናገሩ፡፡