ብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለ32ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን እጩ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ዛሬ እያስመረቀ ነው።

1726
ብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለ32ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን እጩ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ዛሬ እያስመረቀ ነው።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 27/2013 ዓ.ም (አብመድ) በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል ሐሰን ኢብራሂም፣ የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል መሐመድ ተሰማና የአማራ ክልል ፓሊስ ኮሚሽነር አበረ አዳሙን ጨምሮ ተጋባዥ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
                                                              ዘጋቢ፡- ስማቸው እሸቴ – ከብርሸለቆ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleሕዝቡ በተለያዩ ምክንያቶች ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን በመርዳት በዓሉን እንዲያሳልፍ ጥሪ ቀረበ፡፡
Next articleሀገር በቀል የግብረ-ገብ፣ የዜግነትና የሰላም እሴቶችን ያካተተ ስርዓተ-ትምህርት ለማዘጋጀት እየተሠራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡