እየሩሣሌም የህፃናትና ማኅበረሰብ ልማት ድርጅት በዘጌ አካባቢ በትምህርት፣በውኃና በኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶች ያከናወናቸውን ሥራዎች ርክክብ ሊያካሂድ ነው።

131
እየሩሣሌም የህፃናትና ማኅበረሰብ ልማት ድርጅት በዘጌ አካባቢ በትምህርት፣በውኃና በኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶች ያከናወናቸውን ሥራዎች ርክክብ ሊያካሂድ ነው።
ባሕር ዳር፡ ታኅሥሥ 20/2013 ዓ.ም (አብመድ) የእየሩሣሌም የህፃናትና ማኅበረሰብ ልማት ድርጅት የባሕር ዳር ሥራ አስኪያጅ አቶ እደግልኝ ፈንታ ድርጅቱ በአካባቢዉ ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን ሲያከናውን መቆየቱን አስረድተዋል።
ኅብረተሰቡ በቡና እና በአትክልት ልማት ብሎም በሌሎች ዘርፎች ተጠቃሚ እንዲሆን ድርጅቱ መሥራቱን ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል።
ድርጅቱ በዘጌ አካባቢ(በኡራ፣ ይጋንዳና አፋፍ 01 ቀበሌዎች) በትምህርት፣ በውኃና በኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶች ያከናወናቸውን ሥራዎች ርክክብ ሊያካሂድ ነው።
ዘጋቢ፡- ብሩክ ተሾመ – ከዘጌ
ተጨማሪ መረጃዎችን ከቆይታ በኃላ የምናደርስ ይሆናል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት www.amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous articleከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በሕግ ማስከበር ሂደት ጉዳት የደረሰባቸውን የመከላከያ እና የአማራ ልዩ ኃይል አባላትን ጎበኙ፡፡
Next article“መከላከያ ሠራዊትና የአማራ ልዩ ኀይል አካባቢውን ሲቆጣጠር ደስታዬ ወደር አልነበረውም፣ ምክንያቱም ያሳለፍኩት ፈተና ከባድ ነው” አልማዝ አብርሃ የዛዲግ አብረሃ ታላቅ እህት