በህግ ማስከበር የህልውና ዘመቻ ሙያዊ ኃላፊነታቸውን የተወጡ የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ሰራተኞች በጎንደር አቀባበል ተደረገላቸው፡፡

272
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 23/2013 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት በህግ ማስከበር የህልውና ዘመቻ በተለያዩ የአውደ ውጊያ ቀጠናዎች በመገኘት ወቅታዊና ተዓማኒ መረጃዎችን አድርሷል፤ እያደረሰም ይገኛል፡፡
በምዕራብ ግንባር ሙያዊ ኃላፊነታቸውን ሲወጡ የቆዩ የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ሰራተኞች ጎንደር ከተማ ሲገቡ ከከተማዋ ነዋሪዎችና አስተዳደሩ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ዘጋቢ፡- እመቤት ሁነኛው – ከጎንደር
Previous article“ተማሪዎች፣ መምህራንና የትምህርት ቤት አስተዳደሮች የኮሮና ቫይረስን በመከላከል አርዓያ መሆን አለባቸው” ዶክተር ሙሉነሽ አበበ
Next articleበዳንሻ፣ በተርካን፣ በሁመራ፣ በሸራሮ፣ ማይጸብሪና እና ማይካድራ በከፊል እንዲሁም በአላማጣ ሙሉ በሙሉ የቴሌኮም አገልግሎት መጀመሩን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡