የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

274

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

የምክር ቤት አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄዎችን እያቀረቡ ይገኛሉ፡፡ ከቀረቡት ጥያቄዎች ውስጥ የጁንታው ቡድን ይህን ያህል ዝግጅት ሲያደርግ መንግስት የት ነበር? መንግስት መረጃ አልነበረውም ወይ?
የህገወጡ የህወሃት ቡድን ባለፉት ዓመታት በሃገሪቱ ህዝቦች ላይ ከልክ ያለፈ ግፍ ሲፈፅም ቆይቷል አሁንም መንግስት በጊዜው ርምጃ ባለመውሰዱ ንፁሃን ዜጎች ጭፍጨፋ ተፈፅሞባቸዋል፡፡ መንግስት በወቅቱ ርምጃ ያልወሰደበት ምክንያት ምንድን ነው?
አንድ ቡድን ሽብርተኛ ተብሎ ለመፈረጅ የሚያስችሉ ድርጊቶችን የህውሃት ቡድን ፈፅሟል፤ መንግስት ይህን ቡድን ሽብርተኛ ብሎ ለመፈረጅ ያልቻለበት ምክንያት ምንድን ነው? የሚሉ ጥያቄዎች እስካሁን ተነስተዋል፡፡
Previous article“የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ስርአት ችግር ትህነግና የውንብድና ፖለቲካዊ ቀመሯ ነው” የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አብርሃም አለኸኝ
Next articleየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሕግና ሥርዓትን ለማስከበር መንግሥት ለሰጠው በሳል አመራር ለኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራና ለአፋር ልዩ ኃይል እንዲሁም ለአማራ ሚሊሻ ምስጋና አቅርበዋል፡፡