የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ማይዳሊ፣ ዳንሻ፣ ባዕከር፣ ልጉዲ፣ የሁመራ አየር ማረፊያ እንዲሁም የሁመራ ሱዳን መንገድን እንደተቆጣጠረ ገለጸ።

848

የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ተሰማ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ሰራዊቱ በምዕራብ ግንባር እያደረገ ያለውን የማጥቃት እርምጃ አጠናክሮ ቀጥሏል።

Previous articleየቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ኢትዮጵያን ከጠላት ለመመከት መስዋዕትነት እንደሚከፍሉ ገለጹ፡፡
Next article”ህወሃት የትግራይ ህዝብ እሴቶችን ጥሶ በሀገር ላይ ክህደት የፈጸመ ቡድን በመሆኑ መንግስት እየወሰደ ያለው ርምጃ ተገቢ ነው ” በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች