የመቐለ፣ ሽሬ፣ አክሱም አና ሁመራ ኤርፖርቶች ለበረራ ዝግ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ::

305

ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/ 2013 (አብመድ) የመቐለ፣ ሽሬ፣ አክሱም አና ሁመራ ኤርፖርቶች ለማንኛውም የበረራ አገልግሎት ዝግ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ::

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ከዛሬ ጥቅምት 27/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ የመቐለ፣ ሽሬ፣ አክሱም አና ሁመራ ኤርፖርቶች ለማንኛውም የበረራ አገልግሎት ዝግ መሆናቸውን አስታወቀ።

ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በተመሳሳይ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት (ኤርሜንስ) በተገቢው የመገናኛ ዘዴ (ኖታም) እንዲያውቁት መደረጉንም ፋብኮ ዘግቧል።

Previous articleከኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስቴር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ
Next article“መናገር ሳያስቡ: ምላጭ መሳብ ሳያልሙ: አያዋጣም” የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ ርእሰ መስተዳድሩ በይፋዊ የፊስቡክ ገፃቸው መልክት አስተላልፈዋል።