ህወሓት በመከላከያ ሰራዊት ላይ ባደረሰው ጥቃት በአካባቢው የተፈጠረው ውጥረት እንዳሳሰባቸው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ገለፁ፡፡

234

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 26/2013 ዓ.ም (አብመድ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአካባቢው ሰላም ለማስፈን እና ውጥረቱን ለማርገብ እንዲሰራ ማሳሰባቸውን በቲውተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ጠቁመዋል፡፡

በታዘብ አራጋው

Previous articleከ25 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸዉ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
Next articleምክር ቤቱ በትግራይ ክልል የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፀደቀ።