የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ እያካሄደ ነው።

418

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የ2013 በጀት ዓመት የፖለቲካ፣ የልማትና መልካም አስተዳደር ሥራዎች ዕቅድ ትውውቅ በባሕር ዳር ከተማ ማካሄድ ጀምሯል።

ለሦስት ቀናት በሚቆየው የዕቅድ ትውውቅ መድረክ የክልል፣ የዞንና የወረዳ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡

የፖለቲካና ድርጅት ስራዎች መሪ ዕቅድ ውይይቱን ከመጀመሩ በፊትም በተለያዩ አካባቢዎች በግፍ ለተገደሉ አማራዎች የህሊና ጸሎት ተደርጓል።

Previous article”ሰላማዊ ሕዝብን በመጨፍጨፍና በማስጨፍጨፍ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ሰው የመሆን ስብዕና የጎደላቸው ናቸው” አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
Next article“እየደረሰ ያለው ጥቃት ‘የንፁሀን ህልፈት’ እየተባለ የሚሽሞነሞን ሳይሆን በዓለም አቀፍ ሕግ ይቅርታ እና ምህረት እንኳን የማያሰጥ የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው፡፡” የርዕሰ መስተዳድሩ የህግ አማካሪ መርኃጽቅ መኮንን