ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ (ዶክተር) የማክሮ-ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ።

211

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 11/2013 (አብመድ) ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) በማክሮ-ኢኮኖሚ ኮሚቴ የሩብ ዓመት አፈጻጸም ዙሪያ ተወያይተዋል።

ጠቅላይ ሚንስትሩ በትዊተር ገጻቸው እንዳስታወቁት በውይይቱ የሩብ ዓመቱን የኤክስፖርት ንግድ ገቢ፣ የዋጋ ግሽበትን ለመመከት የተወሰዱ ርምጃዎች፣ የመንግሥት ገቢ እና የሥራ ፈጠራን የተመለከቱ አፈጻጸሞች ተገምግመዋል።

በአብርሃም በዕውቀት

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአብመድ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2HYJBLZ
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/37m6a4m

Previous articleበዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ ለመታደግ የደረሱ ሰብሎችን በመተጋገዝ መሰብሰብ ተጀምሯል።
Next articleየፌዴሬሽን ምክር ቤት 15ኛውን የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን አከባበር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው፡፡