አልጄሪያ ጆርዳንን 2 ለ 1 አሸነፈች።

0
26
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ዋንጫ የምድብ 9 ጨዋታ አልጄሪያ ጆርዳንን 2 ለ 1 በኾነ ውጤት አሸንፋለች።
ጆርዳን በ36ኛው ደቂቃ በኒዛር አል ራሽዳን ግብ ቀዳሚ መኾን የቻለች ቢኾንም ከእረፍት መልስ የአፍሪካ ወኪል አልጄሪያ በ69ኛው ደቂቃ በናዚም ቤንቡአሊ እና በ82ኛው ደቂቃ በአሚን ጉኢሪ ግቦች ጨዋታውን በበላይነት አጠናቃለች።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here