ኢትዮጵያ ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን አሸነፈች።

0
31

 

ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ ኢትዮጵያ ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን አሸንፋለች።

በሞሮኮ ኤል-አብዲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኢትዮጵያ ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 3ለ0 ነው ያሸነፈችው።

ከነዓን ማርክነህ ቀዳሚዋን ግብ ሲያስቆሰጥ አቤል ያለው ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል።

ከሜዳው ውጭ ድል የቀናው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመልሱን ጨዋታ በድሬዳዋ ስታዲየም ይጫወታል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here