የእንግሊዝ ፕሪምየዬር ሊግ የምሽት ጨዋታዎች ውጤት፦

0
58

 

ባሕር ዳር፡ የካቲት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪምዬር ሊግ 29 ሳምንት ጨዋታዎች ምሽት አራት ጨዋታዎች ተካሂደዋል።

👉 ሊቨርፑል በደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ላይ በሚገኘው ዎልቭስ 2ለ1 ተሸንፏል።

👉በርንማውዝ እና ብሬንትፎርድ ያደረጉት ጨዋታ ያለግብ ተጠናቅቋል።

👉ኤቨርተን በርንሌይን 2ለ0 አሸንፏል።

👉ሰንደርላንድ ሊድስ ዩናይትድን 1ለ0 አሸንፏል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here