ባሕር ዳር፡ የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዩሮፓ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታ ዛሬ ስምንት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። ኖቲንግሃም ፎረስት በሜዳው ፌነርባቼን የሚገጥምበት ጨዋታ ደግሞ ተጠባቂ ነው።
ኖቲንግሃም በመጀመሪያው ጨዋታ ሳይጠበቅ ሦስት ለባዶ ማሸነፉ ይታወሳል። ፌነርባቼ ውጤቱን ቀልብሶ ቀጣዩ ዙር ላይ ለመገኘት ዛሬ የሞት ሽረት ትግል ያደርጋል።
በሌሎች ጨዋታዎች፦
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!



