እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት በኮፓ ዴል ሬይ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ባርሴሎና አልባሴቴን በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ተቀላቀለ። By Walelign Kindie - February 4, 2026 0 15 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር፡ ጥር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኮፓ ዴል ሬይ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ባርሴሎና አልባሴቴን 2ለ1 በማሸነፍ ለግማሽ ፍፃሜው መድረሱን አረጋግጧል። የማሸነፊያ ግቧን ለባርሴሎና ላሚን ያማል በ39ኛው ደቂቃ እና ሮናልድ አራውሆ በ56ኛው ደቂቃ ነው ያስቆጠሩት። ለአልባሴቴ ብቸኛዋን ግብ ሃቪ ሞሬኖ በ87ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!