ሀገር ውስጥ ስፖርትኢትዮጵያእግር ኳስዜና ባሕር ዳር ከተማ አቻ ተለያየ። By kaleab Wasie - February 1, 2026 0 22 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር፡ ጥር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሪፕየር ሊግ ባሕር ዳር ከተማ እና ሲዳማ ቡና ቀን 10:00 ያደረጉትን ጨዋታ በአንድ አቻ ውጤት አጠናቅቀዋል። ለሲዳማ ቡና በ61 ኛው ደቂቃ ላይ መስፍን ታፈሰ አስቆጥሯል። ለባሕር ዳር ከተማ ደግሞ ሰቲህ ኦሴ በ71 ደቂቃ የአቻ ነቷን ግብ አስቆጥሯል። በሙሉጌታ ሙጨ የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!