የኢሮፓ ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ይካሄዳሉ።

0
37
ባሕር ዳር: ጥር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢሮፓ ሊግ ዛሬ በተለያዩ የአውሮፓ ከተሞች 18 ጨዋታዎች ምሽት 5:00 ይደረጋሉ።
👉አስቶን ቪላ ከሬድ ቡል ሳልዙበርግ
👉ባሴል ከቪክቶሪያ ፒዜን
ሴልቲክ ከዩትሬክት
👉ኤፍሲኤስ ከፊነርባቼ
ጌኔክ ከማልሞ
👉ጎ ኤሄድ ከስፖርቲንግ ብራጋ
👉ሊል ከፍሬቡርግ
👉ሉዶጎሬትስ ከናይስ
ማካቢ ቴላቪቭ ከቦሎኛ
👉ሜጄቲላንድ ከዲናሞ ዛግሬብ
👉ኖቲንግሃም ፎሬስት ከፌሬነቼቫርኮስ
👉ኦሊምፒክ ሊዮን ከፓዖኮ
👉ፓናቲናኮስ ከሮማ
👉ፓርቶ ከሬንጀርስ
👉ሪያል ቢትስ ፌይኑርድ
👉ሬድ ስታር ቤልግሬድ ከሴልታ ቪጎ
👉ስቱርም ግራዝ ከብራን
👉ስቱትጋርት ከያንግ ቦይስ የሚጫወቱ ይሆናል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here