አርሰናል ከ93 ሚሊዮን በላይ ዩሮ ገቢ አገኘ ።

0
177
ባሕር ዳር፡ ጥር 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አርሰናል በዘንድሮው የአውሮፖ ሻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታ ከ93 ሚሊዮን በላይ ዩሮ ገቢ ማግኘቱን ትሪቢዩን ዶት ኮም ዘግቧል።
ቡድኑ በሻምፒዮንስ ሊጉ ያደረጋቸውን ሰባቱንም ጨዋታዎች በማሸነፍ ወደ ጥሎ ማለፉ ተሸጋግሯል።
መድፈኞቹ ላገኙት ገቢ ምክንያቱ በሜዳቸው እና ከሜዳቸው ውጭ ስኬታማ ውጤት ማስመዝገባቸው ነው ተብሏል።
በሙሉጌታ ሙጨ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here