ማንቸስተር ሲቲ ማርክ ጉሂን በይፋ አስፈረመ።

0
53

 

ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ማንቸስተር ሲቲ ጉሂን ከክርስትያል ፓላስ ማስፈረሙን በይፋ አሳውቋል።

እንግሊዛዊ ተጫዋች ከአምስት ዓመት በላይ በኢትሃድ ለመቆየት ፊርማውን አስቀምጧል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here