እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት ማንችስተር ሲቲ በሊግ ካፕ ጨዋታ ኒውካስትልን አሸነፈ። By Walelign Kindie - January 14, 2026 0 50 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ጥር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ሊግ ካፕ ግማሽ ፍጻሜ የመጀመርያ ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ ኒውካስትል ዩናይትድን 2ለ 0 አሸንፏል። የሲቲን የማሸነፊያ ግቦችም አንትዋን ሴሜንዮ እና ራያን ቼርኪ አስቆጥረዋል፡፡ የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!