ባርሴሎና ሪያል ማድሪድን በማሸነፍ የስፔን ሱፐር ካፕ ዋንጫን አነሳ።

0
10
ባሕር ዳር: ጥር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በስፔን ሱፐር ካፕ ፍጻሜ ባርሴሎና ሪያል ማድሪድን ማሸነፍ ችሏል።
ባርሴሎና ሪያል ማድሪድን ማሸነፍ የቻለው 3ለ2 በኾነ ውጤት ነው።
በሳዑዲ አረቢያ በተካሄደው ኤልክላሲኮ የፍጻሜ ጨዋታ የማሸነፊያ ግቦችን ሁለቱን ራፊንሃ እና አንዷን ደግሞ ሮቤርቶ ሌቫንዶቭስ ለባርሴሎና አስቆጥረዋል።
ቪኒሺየስ ጁኒየር እና ጎንዛሎ ጋርሺያ ደግሞ ማድሪድን ከሽንፈት ያልታደጉ ግቦች አስቆጥረዋል፡፡
በዚህ ጨዋታ የባርሴሎናው ጆንግ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተወግዷል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here