በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ምሽት ዘጠኝ ጨዋታዎች ተደርገዋል። ሊቨርፑል ከሜዳው ውጭ ከኢንተር ሚላን ጋር የተገናኘበት ጨዋታ ደግሞ ትኩረት አግኝቶ ነበር።
ጨዋታውን በውጤት ቀውስ ውስጥ የሚገኘው ሊቨርፑል 1ለ0 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አግኝቷል። ዶሚኒክ ሳቦዝላይ በ88ኛው ደቂቃ በፍጹም ቅጣት ምት ግቧን ለሊቨርፑል አስቆጥሯል።
በሌሎች ጨዋታዎች፦
ምሽት የተካሄዱ ዘጠኙም ጨዋታዎች ሁሉም በመሸናነፍ መጠናቀቃቸውም የምሽቱ ልዩ ክስተት ነበር።
በአስማማው አማረ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!



