ባሕር ዳር: ኅዳር 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪምየርሊግ 14 ሳምንት ጨዋታ ዛሬ ስድስት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። በዚህም መሠረት፦

የሊጉ መሪ አርሰናል ከብሬንትፎርድ የሚያደርገው ተጠባቂ ጨዋታ ጨምሮ

ብራይተን ኤንድ ሆቭ አልቢዮን ከአስቶን ቪላ

በርንሌይ ከክሪስታል ፓላስ

ዎልቨርሃምፕተን ዋንደረርስ ከኖቲንግሃም ፎረስት በተመሳሳይ ሰዓት ምሽት 4፡30 ጨዋታቸውን ሲያደርጉ

ሊድስ ዩናይትድ ከቼልሲ እና

ሊቨርፑል ከሰንደርላንድ ምሽት 5:15 ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።