የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዛሬ መርሐ ግብሮች።

0
47

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 13ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ መካሄድ ይጀምራል። በዚህ ጨዋታ ማንቸስተር ሲቲ ደረጃውን ለማሻሻል እና ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ጨዋታውን ያደርጋል። በዚህ መሠረትም👇

👉 ብሬንትፎርድ ከበርንሌይ

👉 ማንቸስተር ሲቲ ከሊድስ ዩናይትድ

👉ሰንደርላንድ ከቦርንማውዝ በተመሳሳይ ሰዓት ምሽት 12፡00 ላይ ጨዋታቸውን ሲያደርጉ

👉 ኤቨርተን ከኒውካስትል ዩናይትድ 2:30 ጨዋታውን ያደርጋል።

👉 ቶተንሃም ሆትስፐር ከፉልሃም ደግሞ ምሽት 5፡00 ነው ጨዋታውን የሚያደርገው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here