የአውሮፓ ሊግ ጨዋታዎች ውጤት

0
51
ባሕር ዳር: ኅዳር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአውሮፓ ሊግ አምስተኛ ዙር በተደገጉ ጨዋታዎች ያልተጠበቁ ውጤቶችም ተመዝግበዋል
👇
👉አስቶን ቪላ ያንግ ቦይስን 2ለ1
👉ሊል ዲናሞ ዛግሬብን 4ለ0
👉ሉዶጎሬትስ ሴልታ ቪጎን 3ለ2
👉ሴልቲክ ፌይኖርድን 3ለ1
👉ፖርቶ ኒስን 3ለ0
👉ሮማ ሚትጂላንድን 2ለ1
👉ቦሎኛ ሬድ ቡል ሳልዝበርግን 4ለ1
👉ጌንክ ባዝልን 2ለ1
👉ኖቲንግሃም ፎረስት ማልሞን 3ለ0
👉ፓናቲናይኮስ ሽቱርም ግራዝን 2ለ1
👉ሪያል ቤቲስ ዩትሬክትን 2ለ1
👉ሬድ ስታር ቤልግሬድ ኤፍሲኤስቢን 1ለ0
👉ሽቱትጋርት ጎ አሄድ ኢግልስን 4ለ0
👉ኦሎምፒክ ሊዮን ማካቢ ቴል አቪቭን 6ለ0 ሲያሸንፉ
👉ፌነርባቼ ከፌሬንስቫሮስን 1ለ1
👉ፒኤኦኬ ከብራን 1ለ1
👉ቪክቶሪያ ፕልዜኝ ከፍራይበርግ 0ለ0
👉ሬንጀርስ ከስፖርቲንግ ብራጋ 1ለ1 በመለያየት ነጥብ ተጋርተዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here