ኒውካስትል ዩናየይትድ ማንችስተር ሲቲን አሸነፈ።

0
38
ባሕር ዳር: ኅዳር 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ12ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኒውካስትል ዩናይትድ ከማንችስተር ሲቲ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2ለ1 በኾነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የኒውካስትል ዩናይትድን ሁለት ግቦች ሃርቪ ባርንስ አስቆጥሯል፡፡ ሩብን ዲያዝ ደግሞ የሲቲን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ ማስቆጠር ችሏል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here