ሀገር ውስጥ ስፖርትኢትዮጵያእግር ኳስዜና ባሕርዳር ከተማ አሸነፈ። By kaleab Wasie - November 23, 2025 0 34 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ኅዳር 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሪምዬር ሊግ ባሕር ዳር ከተማ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ያደረጉት ጨዋታ በባሕር ዳር ከተማ አሸናፊነት ተጠናቅቋል። ባሕር ዳር ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2ለ0 ነው ማሸነፍ የቻለው። የጣና ሞገዶቹን የማሸነፊያ ግቦች ወንድወሰን በለጠ እና አማኑኤል ገብረሚካኤል አስቆጥረዋል። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!