ኦስማን ዴንበሌ የባላንዶር አሸናፊ ኾነ።

0
9
በዓለም የእግር ኳስ ሽልማት ከፍተኛው እንደኾነ የሚነገርለት የባላንዶር የሽልማት ሥነ ሥርዓት በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ ተካሂዷል።
በጉጉት ሲጠበቅ በነበረው ሽልማት ፈረንሳዊው አጥቂ
ኦስማን ዴንበሌ የባላንዶር አሸናፊ ኾኗል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here