የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በጊኒ አቻዉ ተሸነፈ።

0
312

ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ አራተኛ ጨዋታውን ከጊኒ ጋር ያደረገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን 3 ለ 0 ተሸንፏል።

ሴሪሁ ጉራሲ (2 ግብ) እና አብዱላሂ ቱሬ የጊኒን ሦስት የማሸነፊያ ግቦች ማስቆጠር ችለዋል።

ውጤቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በ1 ነጥብ 4ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። የጊኒ ብሔራዊ ቡድን ደግሞ በ6 ነጥብ 2ኛ ደረጃን ይዟል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here