አፍሪካእግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት ኬንያ ሩዋንዳን አሸነፈች። By kaleab Wasie - November 21, 2025 0 16 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ኅዳር 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር ሦሥተኛ ጨዋታ ዛሬ እየተካሄደ ነው። ኬንያን ከሩዋንዳ ጋር ያገናኘው ጨዋታ በኬኒያ አሸናፊነት ተጠናቅቋል። ኬንያ ሩዋንዳን 2ለ1 ነው ያሸነፈችው። 10፡00 ላይ ደግሞ ተጠባቂው የኢትዮጵያ እና የሱማሊያ ጨዋታ ይካሄዳል። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!