በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዛሬ ተጠባቂ ጨዋታዎች ይደረጋሉ።

0
12
ባሕር ዳር: ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ አራተኛ የዙር ጨዋታው ላይ ደርሷል። ዛሬ ምሽትም በተለያዩ የአውሮፓ ከተሞች ዘጠኝ ጨዋታዎች ይደረጋሉ።
ሊቨርፑል በአንፊልድ ሪያል ማድሪድን፣ ፒኤስጂ ደግሞ ባየርሙኒክን በፓሪስ የሚገጥሚባቸው ጨዋታዎች ደግሞ የዕለቱ ተጠባቂ መርሐ ግብሮች ናቸው። ሁለቱም ተጠባቂ ጨዋታዎች ምሽት 5:00 ይደረጋሉ።
ሌሎች የዛሬ ጨዋታዎች፦
👉ናፖሊ ከፍራንክፈርት እና ስላቪያ ፕራግ ከአርሰናል በተመሳሳይ 2:45
👉ቶትንሃም ከኮፐንሃገን
👉ቦዶ /ጊልሚት ከሞናኮ
👉ኦሎምፒያኮስ ከፒኤስቪ
👉ጁቬንቱስ ከስፖርቲንግ
👉አትሌቲኮ ማድሪድ ከዩኒየን ሴንት ጊሊዮን በተመሳሳይ ምሽት 5:00 የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here