አቤል ያለው የግብጹን ዜድ ኤፍ ሲ መቀላቀሉን ክለቡ አስታውቋል፡፡

0
281

ባሕር ዳር: ጥር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በግብጽ ፕሪሚየር ሊግ እየተወዳደረ የሚገኘው ዜድ ኤፍ ሲ የቅዱስ ጊዮርጊሱን የፊት መስመር አጥቂ ለማስፈርም እንቅስቃሴ ሲያደርግ መቆቱ የሚታወስ ነው፡፡ አቤል ያለው ሊጠናቀቅ በተቃረበው የግብጽ የዝውውር ጊዜ ዜድ አፍ ሲን ተቀላቅሏል፡፡

በዚህም ከሳላሃዲን ሰዒድ ፣ ሽመልስ በቀለ ፣ ዑመድ ኡኩሪ እና ጋቶች ፓኖም በመቀጠል 5ኛው በግብጽ ፕሪሚየር ሊግ የሚጫወት ኢትዮጵያዊ ተጫዋች መኾን ችሏል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here