አትሌቲክስኢትዮጵያዜና የአምስተርዳም ማራቶንን ኢትዮጵያውያን አሸንፈዋል። By kaleab Wasie - October 19, 2025 0 11 FacebookTwitterPinterestWhatsApp የአምስተርዳም ማራቶን ዛሬ ረፋድ ላይ ተካሂዷል። በሴቶች ምድብ የተደረገውን ፉክክር ኢትዮጵያን በበላይነት አጠናቅቀዋል። አይናለም ደስታ ቀዳሚ ስትሆን ብርቱካን ወልዴ እና መቅደስ ሽመለስ ተከታትለው በመግባት ቀጣዮቹን የአሸናፊነት ደረጃዎች ይዘው አጠናቅቀዋል።