የአምስተርዳም ማራቶንን ኢትዮጵያውያን አሸንፈዋል።

0
11
የአምስተርዳም ማራቶን ዛሬ ረፋድ ላይ ተካሂዷል። በሴቶች ምድብ የተደረገውን ፉክክር ኢትዮጵያን በበላይነት አጠናቅቀዋል።
አይናለም ደስታ ቀዳሚ ስትሆን ብርቱካን ወልዴ እና መቅደስ ሽመለስ ተከታትለው በመግባት ቀጣዮቹን የአሸናፊነት ደረጃዎች ይዘው አጠናቅቀዋል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here