ባርሴሎና በሰፊ የግብ ልዩነት ተሸነፈ።

0
251
በስፔን ላሊጋ ከሜዳው ውጭ ሲቪያን የገጠመው ባርሴሎና 4ለ1 ተሸንፏል። ከሲቪያ የማሸነፊያ ግቦች መካከል ቀዳሚዋን የቀድሞው የባርሴሎና፣ አርሰናልና ዩናይትድ ተጫዋች አሌክስ ሳንቼዝ አስቆጥሯል።
በባርሴሎና በኩል ሊዋንዶስኪ የፍጹም ቅጣት ምት ስቷል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here