እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት ባርሴሎና በሰፊ የግብ ልዩነት ተሸነፈ። By kaleab Wasie - October 6, 2025 0 251 FacebookTwitterPinterestWhatsApp በስፔን ላሊጋ ከሜዳው ውጭ ሲቪያን የገጠመው ባርሴሎና 4ለ1 ተሸንፏል። ከሲቪያ የማሸነፊያ ግቦች መካከል ቀዳሚዋን የቀድሞው የባርሴሎና፣ አርሰናልና ዩናይትድ ተጫዋች አሌክስ ሳንቼዝ አስቆጥሯል። በባርሴሎና በኩል ሊዋንዶስኪ የፍጹም ቅጣት ምት ስቷል።