ባሕር ዳር: መስከረም 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ምሽት ዘጠኝ ጨዋታዎች ይደረጋሉ። ከጨዋታዎች መካከል ሊቨርፑል ወደ ቱርክ ተጉዞ ጋላታሳራይን የሚገጥምበት ጨዋታ አንዱ ነው።
ሊቨርፑል በዚህ የውድድር ዓመት የመጀመሪያ ጨዋታ ከአትሌቲኮ ማድሪድ ጋር አድርጎ 3ለ2 አሸንፏል። ጋላታሳራይ ደግሞ በጀርመኑ ፍራንክፈርት 5ለ1 ተሸንፎ ነው ይህን ጨዋታ የሚያደርገው።
ሪያል ማድሪድ ወደ ካዛኪስታን አምሮቶ ከካይራት ጋር ይጫወታል። ማድሪዶች የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ከማርሴ ጋር አድርገው ማሸነፋቸው ይታወሳል። ነገር ግን በሳምንቱ መጨረሻ በማድሪድ ደርቢ በሰፊ የግብ ልዩነት መሸነፋቸው ይታወሳል።
በሌሎች ጨዋታዎች፦







ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!