አይታና ቦንማቲ በሴቶች የባላንዶር አሸናፊ ኾነች።

0
132
በዓለም የእግር ኳስ ሽልማት ከፍተኛው እንደኾነ የሚነገርለት የባላንዶር የሽልማት ሥነ ሥርዓት በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ እየተካሄደ ነው።
አይታና ቦንማቲ በሴቶች የባላንዶር አሸናፊ ኾናለች። ስፔናዊቷ ተጨዋች ለተከታታይ ሦሥት ዓመታት የባላንዶር አሸናፊ በመኾን አስደናቂ የስኬት ጉዞዋን አሳይታለች።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here