ኢትዮጵያን ወክለው በአለም አትሌቲከስ ሻምፒዮና የሚሳተፉ ሴት አትሌቶች፦

0
93

👉5 ሺህ ሜትር

ጉዳፍ ፀጋይ፣ ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ጫልቱ ዲዳ። ተጠባባቂ አለሽኝ ባወቀ

👉10 ሺህ ሜትር

የቡዳፔስት ዓለም ሻምፒዮና አሸናፊ የነበረችው ጉዳፍ ፀጋይ በቀጥታ የምትሳተፍ ሲሆን መዲና ኢሳ፣ ፎቴን ተስፈዬ እና ፅጌ ገብረሠላማ።
ተጠባባቂዎች እጅጋየሁ ታዬ እና አይንአዲስ መብራቱ

👉ማራቶን
👉የቡዳፔስት ዓለም ሻምፒዮና አሸናፊዋ አማኔ በሪሶ በቀጥታ ተወዳዳሪ ናት። ትዕግስት አሰፋ፣ ስቱሜ አሰፋ እና ያለምዘርፍ የኃላው ተመርጠዋል፡፡ ተጠባባቂ ትዕግስት ከተማ ኾናለች።

👉 3 ሺህ ሜትር መሰናክል

ሲምቦ አለማየሁ፣ ሎሚ ሙለታ እና ዓለምነት ዋለ። ተጠባባቂ ወሰኔ አሰፋ

👉1500 ሜትር

ድርቤ ወልተጂ፣ ብርቄ ሀየሎም እና ሳሮን በርሄ። ተጠባባቂ ፍሬወይኒ ኃይሉ

👉 800 ሜትር

ፅጌ ዱጉማ፣ ንግስት ጌታቸው እና ወርቅነሽ መሰለ። ተጠባባቂ ሀብታም ዓለሙ

👉እርምጃ

ስንታየሁ ማስሬ ኾነው ተመርጠዋል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here